About Debub Addis Ababa Meserete Kirstos Church
Learn more about our mission.
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
#ራዕይ
👉 በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የክርስቶስን ወንጌል እየሰበከች የእግዚአብሔርን መንግሥት የምታስፋፋ ሚስዮናዊት ቤተክርስቲያን መሆን ነው፡፡
#ተልዕኮ
👉 ለሰዎች ሁሉ ወንጌል በማድረስ ያመኑትን በማስተማር የክርስቶስ ደቀ-መዝሙር እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡
#ዓላማዎች
- 📌 ወንጌልን ማሰራጨት
- 📌 ያመኑትን ደቀመዛሙርት ማድረግ
- 📌 አገልጋዮችን ማፍራትና ማብቃት
- 📌 ሰላምን መገንባት
- 📌 ሁለንተናዊ አገልግሎት መስጠት
#እሴቶች
- 📢 ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ ሕይወትና አገልግሎት
- 📢 እርስ በርስ መዋደድ
- 📢 ሎሌነት
- 📢 ሁለንተናዊ ሰላም
- 📢 ባለአደራነት
- 📢 ተሳታፊነትና አሳታፊነት
መረጃዎቻችንን ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች ይከታተሉ 👇